ኢትዮጵያ

መነሻውን ከሱዳን ያደረገ የተበላለት የጦር መሳሪያ እና ተተኳሽ በአማራ ክልል ቁጥጥር ስር መዋሉን ፖሊስ አስታወቀ፡፡

ኢትዮ ሞኒተር፡ 27/02/2018፡- የጦር መሣሪያው በአማራ ክልል ምዕራብ ጎንደር ዞን ቋራ ወረዳ በቁጥጥር ስር መዋሉን የዞኑ ፖሊስ መምሪያ አስታውቅዋል።

የጦር መሳሪያው “ለህገ-ወጥ ቡድኑ ሊደርስ የነበረ ነው” ተብሏል።

የምዕራብ ጎንደር ዞን ፖሊስ መምሪያ “ለህገ-ወጥ ቡድኑ ሊደርስ የነበረ፣ 1 ክላሽ ጠመንጃ፣ 10 የክላሸ ካዝና፣ 566 የዲሽቃ ጥይት፣ 8260 የብሬን ጥይት፣ 4779 የክላሽ ጥይት በቁጥጥር ስር ውሏል” ብለዋል።

በ4 ሞተር ብስክሌት የተጫነ ህገ-ወጥ የጦር መሳሪያ እና ተተኳሽ በቋራ ወረዳ ምርት ገለጎ ቀበሌ አድርጎ “ጠላት” ሲል ለጠራው አካል ሊደርስ የነበረ መሆኑን ገልጸዋል።

Show More

Related Articles

ምላሽ ይስጡ

ኢ-ፖስታ አድራሻወ ይፋ አይደረግም። መሞላት ያለባቸው መስኮች * ምልክት አላቸው

  (To Type in English, deselect the checkbox. Read more here)
Back to top button
Lingual Support by India Fascinates