ኢትዮጵያኢኮኖሚ

መንግስት በሚቀጥሉት 4 ዓመታት ከታክስ የሚገኘው ገቢ በ4 በመቶ አሳድጋለሁ አለ።

በከፍተኛ ሁኔታ ገቢያችንን ማሳደግ የሞት ሽረት ጉዳይ ነው ሲልም ገልጿል።

ኢትዮሞኒተር፡ 24/1/2017፡ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 6ኛው ዙር 4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 41ኛ መደበኛ ስብሰባውን እያካሄደ ይገኛል።

የገንዘብ ሚኒስትሩ አሕመድ ሽዴ በ2018 በጀት ዓመት ረቂቅ በጀት ላይ ከምክር ቤቱ አባላት ለተነሱ ጥያቄዎች በሰጡት ምላሽ፤ ማክሮ ኢኮኖሚው የተረጋጋ የሚሆነው የመንግስት ገቢ በከፍተኛ ሁኔታ ሲያድግ ነው።

አዲስ የፋይናንስ ሥርዓት ነው የያዝነው ያሉት ሚኒስትሩ፤ በከፍተኛ ጉዳይ ገቢያችንን ማሳደግ የሞት የሽረት ጉዳይ ነው ብለዋል።

ከሌሎች አገራት ጋር ሲነጻጸር ታክስ ለጥቅል አገራዊ ምርት ያለው ምጣኔ ዝቅተኛ ነው፤ ይህንን በቀጣይ አራት ዓመታት በ4 በመቶ ማሳደግ ይኖርብናል ሲሉም ተናግረዋል።

Show More

Related Articles

ምላሽ ይስጡ

ኢ-ፖስታ አድራሻወ ይፋ አይደረግም። መሞላት ያለባቸው መስኮች * ምልክት አላቸው

  (To Type in English, deselect the checkbox. Read more here)
Back to top button
Lingual Support by India Fascinates