የተለያዩ
-
በኬንያ ያጋጠመው የመሬት መንሸራተት አደጋ የሟቾች ቁጥር ወደ 26 ከፍ አደረገው፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 24/02/2018፡- በምዕራብ ኬንያ በደረሰው የመሬት መንሸራተት አደጋ ዛሬ አራት ተጨማሪ አስከሬኖች ከተገኙ በኋላ የሟቾች ቁጥር ወደ 26 ከፍ…
Read More » -
አምነስቲ ኢንተርናሽናል በየመን በደርዘን የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያን ስደተኞችን የገደለውን የአሜሪካ የአየር ጥቃት በተመለከተ የጦር ወንጀሎች ምርመራ እንዲደረግ አሳሰበ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 20/02/2018፡- አምነስቲ ኢንተርናሽናል በሰሜን ምዕራብ የመን ሳአዳ በሚገኝ የስደተኞች ማቆያ ማዕከል ላይ በተፈጸመው ገዳይ የአየር ጥቃት አፋጣኝ እና…
Read More » -
በኬንያ በደረሰው የአውሮፕላን አደጋ 11 ሰዎችን መሞታቸው ተዘገበ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 19/02/2018፡- የውጭ ቱሪስቶችን ጨምሮ አስራ አንድ ሰዎች ወደ ማሳይ ማራ ብሔራዊ ሪዘርቭ በሚወስደው መንገድ ላይ በኬንያ የባህር ዳርቻ…
Read More » -
ከ36 ሺሕ በላይ የቪዛ ጊዜያቸውን ያሳለፉ የውጭ ሀገር ዜጎች መቀጣታቸው ተገለጸ፡፡
ኢትዮ ሞኒር፡ 13/02/2018፡- በኢትዮጵያ የተሰጣቸውን የቪዛ ጊዜ ያሳለፉ ከ36 ሺሕ በላይ የውጭ ሀገር ዜጎች ተቀጥተው ወደ ሕጋዊ መስመር መመለሳቸውን የኢሚግሬሽንና…
Read More » -
በድሬዳዋ ደወሌ የባቡር ጣቢያ በደረሰ አደጋ የ14 ሰዎች ህይወት ማለፉ ተሰማ፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 11/02/2018፡- መነሻውን ከደወሌ ባቡር ጣቢያ አድርጎ ወደ ድሬድዋ በመጓዝ ላይ የነበረ የህዝብ ማመላለሻ ባቡር ትላንት ሌሊት 8:00 አካባቢ…
Read More » -
የኬንያ ፖሊስ የቀድሞ ጠ/ሚ ራይላ ኦዲንጋን አስከሬን ለመሰናበት የተሰበሰቡ ሰዎች ላይ ተኩስ ከፍቶ ቢያንስ የሦስት ሰዎች ሕይወት ማለፉን ተሰማ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 07/02/2018፡- በኬንያ የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር ራይላ ኦዲንጋን አስከሬን ለመሰናበት በርካታ ሰዎች በተሰበሰቡበት ስታዲየም ፖሊስ ጥይት እና አስለቃሽ ጭስ…
Read More » -
የሰንደቅ ዓላማ ቀን በዛሬ ዕለት ተከበረ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 03/02/2018፡- ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ የሠንደቅ ዓላማ ቀን እያንዳንዱ ኢትዮጵያዊ ለሀገሩ ያለውን ፍቅር፣ ክብር እና ቃል ኪዳን የሚያድስበት…
Read More » -
የተባበሩት መንግስታት ድርጅት 25 በመቶ የሚሆነውን የአለም ሰላም አስከባሪ ሃይሉን ሊቀንስ ነው።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 29/01/2018፡- የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰላም አስከባሪ ኃይሉን እና ኦፕሬሽኖችን ማጠፍ ይጀምራል ተብሏል። በሚቀጥሉት ወራቶች ውስጥ በሺዎች የሚቆጠሩ ወታደሮች…
Read More » -
የቀድሞው የዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ፕሬዚዳንት ጆሴፍ ካቢላ በሌሉበት በጦር ወንጀሎች እና አገር መክዳት ወንጀሎች ሞት ተፈረደባቸው።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 21/01/2018፡- ካቢላ ላይ ከቀረቡባቸው ክሶች መካከል በአገሪቱ ምሥራቃዊ ክልል ከፍተኛ ውድመት ያደረሱትን ኤም23 አማፂያን ይደግፋሉ የሚል ይገኝበታል። አርብ…
Read More » -
የተመድ ሥርዓትንና መዋቅር 21ኛው ክፍለ ዘመንን በሚመጥን መልክ መለወጥ የሚገባ መሆኑን ዋና ጸሐፊው አንቶኒዮ ጉቴሬዝ ገለጹ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 14/01/2018፡- የተመድ ሥርዓትንና መዋቅር 21ኛው ክፍለ ዘመንን በሚመጥን መልክ መለወጥ የሚገባ መሆኑን ዋና ጸሐፊው አንቶኒዮ ጉቴሬዝ ዛሬ በይፋ…
Read More »