አፍሪካ
-
አሜሪካ የሱዳኑን ፈጣን ድጋፍ ሰጪ ሐይል እያስታጠቀች ያለችውን አገር ማን እንደሆነ ታውቃለች ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማርኮ ሩብዮ ተናገሩ፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 05/03/2018፡- የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማርኮ ሩቢዮ መንግስታቸው የሱዳንን ፈጣን የድጋፍ ኃይሎችን መሳሪያ የሚያቀርበው ማን እንደሆነ ያውቃል እና…
Read More » -
ጄኔራል አልብሩሀን ለተኩስ አቁም 4 ቅድመ ሁኔታዎችን ማቅረባቸው ተሰማ፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 05/03/2018፡- በአሜሪካ፣ በሳኡዲ አረቢያ፣ በዩናይትድ አረብ ኤመሬትስና በግብፅ አማካኝነት እየተካሄደ ያለው ይህ ጥረት ምክረ ሀሳብ ያቀረበ ሲሆን በዚህም…
Read More » -
የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የፈጣን የድጋፍ ኃይሎች ተግባር የሱዳንን የሰላም ጥረት እንደሚያዳክም አስጠንቅቀዋል።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 04/03/2018፡-የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የሱዳን ፈጣን የድጋፍ ኃይሎች በተደጋጋሚ የተኩስ አቁም ስምምነት እና የፖለቲካ ዝግጅቶችን ለማድረግ ቢስማማም በተግባር…
Read More » -
የኤርትራ መንግስት በዜጎቹ ላይ የዘር ማጥፋት ወንጀል እየፈፀመ ነው ሲል ዓለም አቀፉ ድርጅት ጄኖሳይድ ዎች አስታወቀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 04/03/2018፡- ጄኖሳይድ ዎች የተሰኘ ዓለም አቀፉ የሰብአዊ መብት ተሟጋች ድርጅት ባወጣው ሪፖርት እንዳመለከተዉ የኤርትራ ስርዓት ሰብአዊ እና ዴሞክራሲያዊ…
Read More » -
ተመድ ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ በሱዳን እየተፈጸመ ያለውን “አሰቃቂ ግፍ” ለማስቆም አስቸኳይ እርምጃ እንዲወስድ አሳሰበ፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 02/03/2018፡- የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰብዓዊ መብቶች ፣ በሱዳን ኤል-ፋሸር እየተፈጸመ ያለውን “አሰቃቂ ግፍ” ለማስቆም አስቸኳይ እርምጃ እንዲወሰድ በማሳሰብ፤…
Read More » -
ቁልፍ የአልሻባብ መሪ እንደተገደለ ተዘገበ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 01/03/2018፡- በሶማሊያ በተደረገ ወታደራዊ ዘመቻ ሶስት ከፍተኛ የአልሻባብ አሸባሪ ቡድን መሪዎች መግደሉን የሞቃዲሾ መንግስት አስታወቀ ። ከተገደሉት መካከል…
Read More » -
“የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ አስታራቂ መሆን አትችልም” ስትል ሱዳን አስታወቀች፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 27/02/2018፡- የሱዳን የተኩስ አቁም ድርድር፤ ሱዳን ቱርክ እና ኳታር በአገሯ የተከሰተውን የእርስ በርስ ጦርነት ለመፍታት አስታራቂዎች መሆናቸውን አስታውቃለች…
Read More » -
ፕሬዝደንት ትራምፕ ደቡብ አፍሪካ ከቡድን ሃያ ሀገራት “መወገድ አለባት” ሲሉ ተናገሩ፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 27/02/2018፡- የአሜሪካው ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ ሚያሚ ውስጥ ለአሜሪካ ቢዝነስ ፎረም በሰጡት ቃለ ምልልስ ደቡብ አፍሪካ ከቡድን ሃያ ሀገራት…
Read More » -
በሶማሊያ እና በሶማሊላንድ ውዝግብ በአየር ክልል ዙሪያ ውዝግብ እንደተፈጠረ ተገለፀ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 25/02/2018፡- ሶማሊያ እና ነጻ አገርነቷን ያወጀችው ሶማሊላንድ ባወጡት እርስ በእርሱ የሚጋጭ የበረራ ፈቃድ እና የቪዛ መመሪያ ምክንያት በሶማሊያ…
Read More » -
የትራምፕ አማካሪ፡ የሱዳን ጦር ለሰብአዊ ተኩስ አቁም መስማማቱ የአሜሪካው ፕሬዝዳነት አማካሪ ማሳድ ቦሎስ ገለፁ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 25/02/2018፡- የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ የአፍሪካ ልዩ አማካሪ ማሳድ ቡሎስ የሱዳን ጦር ለሶስት ወራት የሚቆይ የሰብአዊነት ስምምነት ተነሳሽነትን…
Read More »