አፍሪካ
-
”የኮታ ፖለቲካ አይሰራም” ጠቅላይ ሚኒስትሩ
ኢትዮ ሞኒተር፡ 13/10/2017፡ የሱዳን ጠቅላይ ሚኒስትር “የተስፋ መንግሥት” ያሉትን አደረጃጀት ይፋ አደረጉ። ከዚህ በፊት የነበረው የፖለቲካ ኮታ ውድቅ አድርጎታል። የሱዳን…
Read More » -
ኬንያ የሱዳንን ጦርነትን በማባባስ ረገድ የቀረበባትን ክስ ውድቅ አደረገች።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 11/10/2017፡ ኬንያ በሱዳን እየተካሄደ ያለውን ግጭት በማቀጣጠል ረገድ ሚና እየተጫወተች ነው የሚለውን ክስ ውድቅ አድርጋለች። የኬኒያ መንግስት ቃል…
Read More » -
ኤርትራ የኮንሰንትሬሽን ማእከል ሆናለች ሲል የተባበሩት መንግስታት ሪፖርት አመለከተ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 10/10/2017፡ በኤርትራ የሰብአዊ መብት ሁኔታ ልዩ ራፖርተር መሀመድ አብደልሰላም ባቢከር “የኤርትራ ህዝብ መብት የመደራደር ወይም የፖለቲካ ምቾት ጉዳይ…
Read More » -
ኣሜሪካ ኢትዮጵያን ጨምሮ 36 አገሮች ልታግድ ነው፡፡
ኢትዮ ሞኒተር፡ 09/10/2017፡ የትራምፕ አስተዳደር ኢትዮጵያን ጨምሮ በ36 ሀገራት ተጨማሪ የጉዞ እገዳ ሊያደርግ መሆኑን ተገለፀ። ዋሽንግተን ፖስት እንደዘገበው የውጭ ጉዳይ…
Read More » -
የሱዳኑ ፈጣን ድጋፍ ሰጪ ሐይል ከግብፅ እና ሊቢያ ጋር የሚያዋስነውን ቁልፍ ቦታ መያዙን ገለፀ።
ኢትዮ ሞኒተር: 05/10/2017: የሱዳን ፈጣን ድጋፍ ሰጭ ሃይሎች (RSF) ትላንት እንደገለፁት ተዋጊዎቻቸው ከግብፅ እና ከሊቢያ ጋር በሚያዋስኑት ድንበር ላይ የሚገኘውን ስትራቴጂካዊ…
Read More » -
የኡጋንዳ መንግስት ለኤርትራውያን የፖለቲካ ጥገኝነት ከለከለ።
ኢትዮ ሞኒተር: 04/10/2017: የአፍሪካ ኢንተለጀንስ ድረ-ገጽ እንደዘገበው የኡጋንዳ መንግስት እገዳውን የጣለው ህገ-ወጥ የሰዎች እና የገንዘብ ዝውውርን ለመግታት ነው። ኤርትራዊያን ወደ…
Read More » -
ሱዳን የሊቢያን ሃይል በድንበሬን ጥቃት ፈፀመ ስትል ከሰሰች።
ኢትዮ ሞኒተር: 04/10/2017: የተባበሩት ዓረብ ኢሚሬትስ ‘ጥቃትን እየደገፈች ነው’ ስትልም ወቅሳለች። የሱዳን መንግስት የሊቢያን ወታደራዊ አዛዥ ካሊፋ ሃፍታርን የፈጣን ድጋፍ…
Read More » -
የ ኢትዮጵያ እና ኢትሃድ አየር መንገዶች ‘የኮድ ሼር’ ስምምነትን ተግባራዊ አደረጉ
ኢትዮ ሞኒተር፡ 03/10/17፡ የኢትዮጵያ እና ኢትሃድ አየር መንገዶች በመጋቢት ወር በአዲስ_አበባ የተፈራረሙትን ‘የኮድ ሼር ስምምነት’ ተግባራዊ ማድረጋቸውን አስታውቋል። ይህም በአፍሪካ…
Read More » -
የኤርትራ ህዝብ ሰማያዊ አብዮት ግንባር (ብርጌድ ንሃመዱ) ኣብ ኣዲስ ኣበባ በይፋ ተቋቋመ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 02/10/17፡በአዲስ አበባ ከበርካታ ቀናት የዝግ ስብሰባዎች በኋላ፣ የኤርትራ ህዝቦች ሰማያዊ አብዮታዊ ግንባር (ብርጌድ ንሀመዱ) የተቃውሞ ንቅናቄ ትላንት…
Read More » -
የሱዳን ጠቅላይ ሚኒስትር ነበር አብደላ ሃምዶክ የሱዳን ችግር የፖለቲካ መፍትሄ የሚሻ መሆኑ ተናገሩ።
ኢትዮ ሞኒተር፡ 02/10/17፡በቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሀምዶክ የተመራ የሱዳን ሲቪል ልዑካን አለም አቀፉ ማህበረሰብ ለሱዳን ችግር ፖለቲካዊ-ብቻ መፍትሄ እንዲሰጥ አሳስቧል፣…
Read More »